Telegram Group & Telegram Channel
ሳልፈቅድ እንዳትወስደኝ

ሞት ሞት ይሸተኛል መኖር ምንአባቱ
ደርሰሀል መሠለኝ ጠነባኝ ክርፋቱ
ከደጃፌ ቆሞ በር ይቆረቁራል
አገዳደል እንጂ አኗኗር የት ያዉቃል

ግባ እንዳልለዉ ወና ነዉ ሌማቴ
አትድረስ እንዳልል እንግዳ ለቤቴ

በባዶ ቤት መጥቶ ሊያበዛዉ ሀጥያቴን
በር ይቆረቁራል.........

እርቃን ነዉ ገላዬ
አልሸፈንኩት ነገር ሸለፈት ስጋዬን
አላበራዉ ነገር መቅረዝ ለጓዳዬ
ጨላልሟል ደማምኗል የቤት ገመናዬ።

ዘንድሮን እለፈኝ ግድ የለም አትምጣ
ከወና ቤቴ ዉስጥ ነፍሴን ይዘህ አትዉጣ።

ለከርሞ..............
ሸለፈት ስጋዬን በቅጠል ሸፍኜ
ለእንጀራ የሚሆን ሊጥ አቀጣጥኜ
የቆሸሸ ልብሴን በእንዶድ አፅድቼ
ለጨለመዉ ጓዳ ፋኖሴን አብርቼ
እጠብቅሀለሁ................

ግን

ልክ ስትመጣ ቤቴ ካልወገገ
መቅረዜ ካልበራ
ጠረኔ አዉዶ ዉጪ ካልተጣራ
እለፈኝ ግድ የለም
አምናም ያለፈችዉ በቸርነትህ እንጂ በብልጠት አይደለም

።።ብለህ ንገርልኝ
ስባሪ ልብ ከያዝክ እግረ መንገድህን ከበራፍ ጣልልኝ።

በትዝታ ወልዴ

JOIN👉 @Tizita_wolde



tg-me.com/yetebibanelifign/3280
Create:
Last Update:

ሳልፈቅድ እንዳትወስደኝ

ሞት ሞት ይሸተኛል መኖር ምንአባቱ
ደርሰሀል መሠለኝ ጠነባኝ ክርፋቱ
ከደጃፌ ቆሞ በር ይቆረቁራል
አገዳደል እንጂ አኗኗር የት ያዉቃል

ግባ እንዳልለዉ ወና ነዉ ሌማቴ
አትድረስ እንዳልል እንግዳ ለቤቴ

በባዶ ቤት መጥቶ ሊያበዛዉ ሀጥያቴን
በር ይቆረቁራል.........

እርቃን ነዉ ገላዬ
አልሸፈንኩት ነገር ሸለፈት ስጋዬን
አላበራዉ ነገር መቅረዝ ለጓዳዬ
ጨላልሟል ደማምኗል የቤት ገመናዬ።

ዘንድሮን እለፈኝ ግድ የለም አትምጣ
ከወና ቤቴ ዉስጥ ነፍሴን ይዘህ አትዉጣ።

ለከርሞ..............
ሸለፈት ስጋዬን በቅጠል ሸፍኜ
ለእንጀራ የሚሆን ሊጥ አቀጣጥኜ
የቆሸሸ ልብሴን በእንዶድ አፅድቼ
ለጨለመዉ ጓዳ ፋኖሴን አብርቼ
እጠብቅሀለሁ................

ግን

ልክ ስትመጣ ቤቴ ካልወገገ
መቅረዜ ካልበራ
ጠረኔ አዉዶ ዉጪ ካልተጣራ
እለፈኝ ግድ የለም
አምናም ያለፈችዉ በቸርነትህ እንጂ በብልጠት አይደለም

።።ብለህ ንገርልኝ
ስባሪ ልብ ከያዝክ እግረ መንገድህን ከበራፍ ጣልልኝ።

በትዝታ ወልዴ

JOIN👉 @Tizita_wolde

BY የጠቢባን እልፍኝ


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 283

Share with your friend now:
tg-me.com/yetebibanelifign/3280

View MORE
Open in Telegram


የጠቢባን እልፍኝ Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Unlimited members in Telegram group now

Telegram has made it easier for its users to communicate, as it has introduced a feature that allows more than 200,000 users in a group chat. However, if the users in a group chat move past 200,000, it changes into "Broadcast Group", but the feature comes with a restriction. Groups with close to 200k members can be converted to a Broadcast Group that allows unlimited members. Only admins can post in Broadcast Groups, but everyone can read along and participate in group Voice Chats," Telegram added.

Telegram announces Anonymous Admins

The cloud-based messaging platform is also adding Anonymous Group Admins feature. As per Telegram, this feature is being introduced for safer protests. As per the Telegram blog post, users can “Toggle Remain Anonymous in Admin rights to enable Batman mode. The anonymized admin will be hidden in the list of group members, and their messages in the chat will be signed with the group name, similar to channel posts.”

የጠቢባን እልፍኝ from in


Telegram የጠቢባን እልፍኝ
FROM USA